Selected African Holdings

Selected African Holdings

Deutsche Welle

Items selected from the online resources at Deutsche Welle with African origination.


Flag this collection

DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

ከሳምንታት በፊት በዩናይትድ ስቴትስ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በምክትልነት የተሰየሙት ዌንዲ ሻርማን ኢትዮጵያን ለአጭር ቀናት ጎብኝተዉ ነበር።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

በኢትዮጵያ ፍትሕ ሚኒስቴር መከሰሳቸውን ተከትሎ ሀገር ጥለው የተሰደዱ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የደኅንነት ስጋት ገጥሞናል ይላሉ። የጋዜጠኞቹ የደኅንነት ስጋት ተዓማኒ ከሆነ ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ድርጅት የኬንያ ፅ/ቤት ተናግሯል።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

ሕጋዊ የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ የሌላቸዉና የሳዉዲ መንግስት እንዲወጡ የሚላቸዉ ወገኖች ሁኔታ ላለፉት ጊዜያት በተከታታይ ሲነገር ቆይቷል።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

በተለያዩ አራት የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት የታየዉ የኤቦላ ተሕዋሲ እስካሁን ለ826 ሰዎች ህልፈተ ሕይወት ምክንያት ሆኗል። ባለፈዉ ሳምንት ሴራሊዮን ዉስጥ ተሕዋሲዉ በሽተኞችን ይረዱ የነበሩ አንድ ዶክተርን ህይወት መቅጠፉ አጀብ ተብሎለት ሳያበቃ፤


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

በተለይ አዲስ አበባ ከተማ በሚፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችና የሴቶች ጥቃት ፖሊሶችና የሕግ ተርጓሚዎች ተገቢዉን ድጋፍ እንደማያደርጉ ይባስ ብለዉም ወንጀሉን የሚያባብሱ ተግባራት እንደሚፈጽሙ ተገለጸ።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳል ቫ ኪርና ተቀናቃኛቸው የቀድሞው ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር በኢጋድ ሸምጋይነት ብሄራዊ የጋራ ሽግግር መንግስት ለመመስረት የደረሱበትን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ፈተናዎች ማለፍ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

የዓለም የስደተኞች ቀን በነገዉ ዕለት ይታሰባል። በያዝነዉ በተለይም ጦርነት እና ግጭት ከሚካሄድባቸዉ ሃገራትና አካባቢዎች የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR ባለፈዉ ወር ነዉ የጠቆመዉ።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ፣ በምህፃሩ « ሰ መ ጉ » እና የአውሮጳ ህብረት ዛሬ በአዲስ አበባ የዕቅድ ማስፈፀሚያ ዐውደ ጥናት አካሄዱ።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

ለመድሃኒትነት የሚዉሉ በርካታ የእፅዋት ዓይነቶች መኖራቸዉ ይታወቃል። ከተክሎች የተቀመሙ መድሃኒቶችን መጠቀምም የተለመደ ነዉ። ለመድሃኒት የሚሆኑትን ተክሎች መንከባከቡ ግን ይጎድላል።


DW: Deutsche Welle · 2 June 2015 Amharic

በናይጀሪያ ሰዓት አቆጣጠር ትናንት አመሻሹ ላይ በዋና ከተማ አቡጃ ህዝብ በሚያዘወትረዉ የገበያ ማዕከል የደረሰ ፍንዳታ ለ21 ሰዎች ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል። ከ50 በላይ ሰዎችም መጎዳታቸዉ ተነግሯል።