cover image: የሰላም ዉልና የሽብር ጥቃት በማሊ

20.500.12592/1wfj57

የሰላም ዉልና የሽብር ጥቃት በማሊ

2 Jun 2015

በማሊ ዋና ከተማ ባማኮ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ የደረሰዉ ጥቃት በሀገሪቱ መንግሥትና በቱአሬግ አማፅያን መካከል የተጀመረዉን የሰላም ድርድር ለማደናቀፍ ያለመ ነዉ በማለት መንግሥትና ፈረንሳይ አዉግዘዋል። በጥቃቱ አንድ የቤልጅና አንድ የፈረንሳይ ዜጎችን ጨምሮ አምስት ሰዎች ተገድለዋል።
mali clay attack deal pease
Published in
Germany
Rights URI
http://rightsstatements.org/vocab/InC/1.0/
Source
Europeana https://www.europeana.eu/en/item/2051904/data_euscreenXL_1928073

Related Topics

All