cover image: ሽሽት ከናይጀሪያው ቦኮሃራም

20.500.12592/mhnpfm

ሽሽት ከናይጀሪያው ቦኮሃራም

2 Jun 2015

በርካታ ናይጀሪያውያን ቦኮሃራም የሚያደርሰውን ጥቃት በመሸሽ እየተሰደዱ ነው ። አብዛኛዎቹ የሚፈናቀሉት በተለይ ባለፈው ዓመት በግንቦት ወር መንግሥት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከደነገገባቸው ከሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ ግዛቶች ነው ። በዚህ ሰበብ የሃገር ውስጥ ተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መሄድ በተለይ በትላልቅ ከተሞች አሉታዊ ተፅእኖ አሳድሯል ።
nigeria
Place Discussed
Nigeria
Published in
Nigeria
Rights URI
http://rightsstatements.org/vocab/InC/1.0/
Source
Europeana https://www.europeana.eu/en/item/2051904/data_euscreenXL_1392014

Related Topics

All