ስምምነቱ በዋነኛነት የጅቡቲ ወደብ አገልግሎት ተጠቃሚ ለሆነችው ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን መንግሥት ይናገራል።በዚህ የሚስማሙ ወገኖች እንዳሉ ሁሉ የዜጎች የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ችግር ሳይሟላ ለሌላ አገር ውኃ ለማቅረብ መስማማት ተገቢ አይደለም የሚሉም አልጠፉም ።
- Place Discussed
- Ethiopia
- Published in
- Ethiopia
- Rights URI
- http://rightsstatements.org/vocab/InC/1.0/
- Source
- Europeana https://www.europeana.eu/en/item/2051904/data_euscreenXL_1541039